ሰኔ ፴ ቀን፥ ፳፻፰ ዓ. ም. (08 July 2016)

በፌስ-ቡክ መድረካችን ላይ በሰኔ ወር፥ ፳፻፰ ዓ. ም. ለቀረቡ ጥያቄዎችና ትችቶች፡ ከኢእመ የተሰጡ መልሶች። ፫ኛ።

ከWondish Leul የተሠነዘረ የነቀፋና የዘለፋ ትች፦

     AYYyyyyy tiliku sewuye leka eskahun mishig yizeh yihen yekihidet kal eyezerah new ENAT BETEKRSTIANIN eyasedebkina yalhonechiwun yalastemarechiwun endebedelina kifu timhirt kotrew leloch afachewun endikeftu yemtadergewu. Baynekabih noro gud
serteh neber ahun gin maninetihina sirah siletenekabih kezih behuala maninim atatalilim!!!!!!!!!!!!

የኢእመ መልስ፦

በፌስ-ቡክ መድረካችን ላይ በሰኔ ወር፥ ፳፻፰ ዓ. ም. ለቀረቡ ጥያቄዎችና ትችቶች፡ ከኢእመ የተሰጡ መልሶች።

ከDeneke Tadesse የቀረበ አስተያየት፦

     ዘሀገረ ብህንሳ:- ብህንሳ እራሷ የግብጽ ከተማ ናት። ይህ የቤተ ክርስቲያናችን አስተምሮ አይመስልም፤ በግልፅ አባባል ማስረዳት ይቻል ይሁን?

ከኢእመ የተሰጠ መልስ፦

ይድረስ፦ ለአቶ ደነቀ ታደሰ!
     ኢትዮጵያዊ ሰላምታችንን፡ በእግዚአብሔር አብወእም ስም እያቀረብንልዎ፥ ደግሞም፡ መልስ ስለሰጠንበት፡ ስላለፈውም ኾነ፡ ስለአኹኖቹ ትችቶችዎ፡ "እግዜርይስጥልን!" እያልንዎ፡ ምላሻችንን፡ እንደሚከተለው አሥፍረንልዎታለን።

የጥያቄና መልሱን ሙሉ ክንውን ለመመልከት፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...