ቍጥር ፪/፳፻፮ ዓ. ም. የአዋጅ ቃል።

ቍጥር ፪/፳፻፮ ዓ. ም. የአዋጅ ቃል።

ቃለ ዐዋድ!
እምኢትዮጵያ፡ ዘመንግሥተ እግዚአብሔር።

የአዋጅ ቃል!
ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት።

በአገልግሎት መካፈል እንፈልጋለን በማለት ለጠየቃችሁ::

"በኢትዮጵያ፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ፡ በአገልግሎት መካፈል እንፈልጋለን!" በማለት፡ ከረዥም ጊዜ ጀምሮ፡ ደጋግማችሁ ለጠየቃችሁና በዚሁ ጥያቄያችሁ መሠረት፡ አኹንም እያገለገላችሁ ላላችሁት፡ ኪዳናውያንና ኪዳናውያት፡ ይህ የአዋጅ ቃልና ጥሪ፡ ምላሽ እንደሚኾናችሁ እናምናለን።