ጽርሓ አርያም ቅድስት ሥላሴ

ከ‘‘የኢትዮጵያ ፊደል’’፡ ለቀረበ ጥያቄ፡ የተሰጠ፡ የመንፈስ ቅዱስ መልስ።

ከ‘‘የኢትዮጵያ ፊደል’’፡ የቀረበ ጥያቄ።

     አንዱ ያልተረዳሁት፡ ኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ስንል፡ “ኢትዮጵያ፡ መንግሥተ ሰማያት ናት!’’ ማለት ነው? ኢትዮጵያ፡ ማርያም ከኾነች፡ ‘‘ማርያም፡ መንግሥተ ሰማያት ናት!’’ ማለታችን ነው?

ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠ ምላሽ።