ከኪዳናዊ ዮሴፍ ጥላኹን የደረሰን እጦማርና ለዚያ እጦማር የተሰጠ ምላሽ።

በቅዱሱ ኪዳን ወንድማችንና የአገልግሎት ተባባሪያችን ከኾነው ኪዳናዊ ዮሴፍ ጥላኹን፡ ለቀረበልን ኹለት ተከታታይ ጥያቄዎች፡ ከኢትዩጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን ማብራሪያ ጽሑፍ: ለእድምተኞቻችን የሚጠቅም እንደሆነ በማመን፡ ጥያቄዎቹንና መልሶቹን በአንድ ሰንድ ውስጥ በማካተት፡ በኅዋ-ሰሌዳችን ላይ ለይፋ ምንባብ አቅርበንላችኋልና ተመልከቱት።