Q and A

ከአክሊለ ጊዬርጊስ የቀረበ ጥያቄ፦

በኅዳር ፭ ቀን፥ ፳፻፯ ዓ.ም. ከፈቃደ ሥላሴ የደረሰን እጦማር፦ 

በኅዳር ፳፯ ቀን፥ ፳፻፯ ዓ.ም. ለፈቃደ ሥላሴ እጦማር፡ የሰጠነው መልስ፦ 

 

ይድረስ፦ ለኪዳናውያንና ለኪዳናውያት የኢትዮጵያ ልጆች!
በያላችሁበት!

ከንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ-ኢየሱስ፤
የእግዚአብሔር መንግሥት ኢትዮጵያ አገልጋይ።

የመልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙን፡ አንድ ትምህርት በሚመለከት።

መግለጫ

በዚህ ጽሑፍ ውስጥ፡ "እኔ" የሚለው ተውላጠ ስም፡ ለእግዚአብሔር መንግሥት
ኢትዮጵያ አገልጋይ፡ ለንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ-ኢየሱስ፥ "እኛ" የሚለው፡
ለኪዳናውያንና ኪዳናውያት የኢትዮጵያ ልጆች፥ "እርሳቸው" የሚለውም፡ ለመልአከ
መንክራት ግርማ ወንድሙ የቆሙ ቃላት መኾናቸው ይታወቅ!

አቶ ራፋቶኤል ሙሉ ወርቁ፡ ያቀረቡት ትችት፦

ከአቶ ራፋቶኤል፡ የቀረበ ትችት፦

ከኢእመ የተሰጠ መልስ፦ 

ከአቶ ራፋቶኤል፦

ከኢእመ፦

ከአቶ ራፋቶኤል፡ ለ፬ተኛ ጊዜ የተላከ፦

ከኢእመ የተሰጠ ምላሽ፦

"እውን ክርስቶስ ኢትዮጵያዊ ነውን?"
በሚል ርእስ፡ ከሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው፡ ለቀረበው መጠይቃዊ ትችት፡
ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት አገልጋይ፡ ከእኔ፡ ከንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ-ኢየሱስ፡ የተሰጠ፡ የማብራሪያ መልስ።

ከሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው፡ የቀረበው መጠይቃዊ ትችት፦ 

ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት አገልጋይ፡ ከእኔ፡ ከንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ-ኢየሱስ፡ የተሰጠ፡ የማብራሪያ መልስ፦

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን

ይድረስ እጅግ ለማከብርዎት ለምናፈክዎትም አባት
ንቡረ እድ ኤርምያስ

አሳዛኝ ቃል በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ይትባረክ አምላከ አበዊነ ይድረስ ለንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ 

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ!
ለንቡረ እድ ኤርሚያስ ከበደ ለተሰጠው መልስ እኔ አባ ዳንኤል ተጫነ አግዜ የምሰጣቸው መልስ ይህ ነው፡፡
“ ታጠፏቸው ዘንድ አይቻላችሁም፡፡ በእርግጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስትጣሉ ምናልባት እንዳትገኙ “ የሐዋርያት ስራ ፭፡፫
ይህ አማናዊ ቃል ተፈፀመቦት፡፡

የዘለዓለማዊቷ እመቤታችንን፡ የቅድስት ድንግል ማርያምን እውነተኛ ምንነትና ማንነት በሚመለከት፡ ኹለት፡ ኪዳናውያን፡ የኢትዮጵያ ልጆች፡ በደብዳቤ ያደረጉትን የአስተያየት ልውውጥ፡ በእጦማር ስለተላከልን፥ እኛም፡ ይህን አጋጣሚ በመጠቀም፡ በዚህ የእውቀት ገበታ ላይ፡ የበኩላችንን፡ ተጨማሪ ማብራሪያ አክለንበት፡ ለብዙዎች፡ የእውቀታቸውን አድማስ እንደሚያሰፋላቸው በማመን፡ በኅዋ አውታር መድረኮቻችን ኹሉ ላይ፡ እንደሚተለው አቀናብረን አቅርበንላችኋል። 

 

ከአቶ አንዋር አሕመድ የቀረበ ጥያቄ፦

1+1+1 =______ ስንት ነው፡ ለክርስቲያኖች?
 

ከኢእመ የተሰጠ መልስ፦

ይድረስ፦ ለአቶ አንዋር አሕመድ!

ኢትዮጵያዊ ሰላምታችንን፡ በእግዚአብሔር ስም እናቀርብልዎታለን። ከዚህ በላይ ላቀረቡት ጥያቄ፡ እንደሚከተለው፡ ተገቢውን መልስ እናበረክትዎታለን፤ የምናበረክትዎትም፡ ከሥጋዊው ይልቅ፡ በመንፈሳዊው የተፈጥሮ አእምሮዎ ተጠቅመው እንደሚረዱት በማመን ነው። ሰዎች፡ የጻፏቸውን መጽሓፍ ቅዱስን፥ ወይም፡ ቍርዓንን እየጠቀሱ በመከራከር፡ እውነተኛዋ ሃይማኖት አትገኝም። እርስዎና እኛ፡ ሰዎች በፈጠሯቸው እምነቶች ሳይኾን፡ ከእውነተኛዋ የእግዚአብሔር ሃይማኖት ለመድረስ እና እርሷን ለማወቅ የምንችለው፡ በንጹሕ ሰብኣዊ ፍቅር ኾነን፡ በመግባባትና እግዚአብሔር፡ በተፈጥሮአችን፡ በውስጣችን ባኖረው የእውቀት ኃይል፡ በእርጋታ ስንነጋገር ብቻ ነው።

በኅዳር ፴ ቀን፥ ፳፻፯ ዓ.ም. ከፈቃደ ሥላሴ የደረሰን ፪ተኛ እጦማር፦ 


ታኅሣሥ ፳፩ ቀን፥ ፳፻፯ ዓ.ም. ለፈቃደ ሥላሴ እጦማር፡ የሰጠነው ምላሽ፦ 

 

Third Email Recieved from Feqade S'llassie. 

ከኪዳናዊ ግርማ ከበደ  የደረሰን እጦማር፦ 

ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠ ምላሽ፦ 

ከኢእመ የተሰጠ፡ የመጀመሪያ ምላሽ፦ 

ከኢእመ የተሰጠ፡ ኹለተኛ ምላሽ፦

 

ከኪዳናዊ ኃይለ-ማርያም የተላከ እጦማር፦

ተፈጸመ ትስብእት፡ በኢትዮጵያ ማርያም ድንግል!
በብሥራተ ቅዱስ ገብርኤል፡ ዜናዌ ቃል!

በፌስ ቡክ የኅዋ መድረካችን፡ ከአቶ "ዞሚ ስንቱ" ለቀረበልን ጥያቄ፡ በዚያው የኅዋ መድረክ፡ የሰጠነውን መንፈስ ቅዱሳዊ ምላሽ፡ ለእናንተ፡ የኅዋ ሰሌዳ አንባቢዎቻችንና ተከታታዮቻችን፡ እንደሚከተለው አቅርበንላችኋልና በተለመደው የጥሞና መንፈስ ኹናችሁ ተከተታተሉት።

ከአቶ ዞሚ ስንቱ የቀረበ ጥያቄ፦

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን! በመቀጠልም፡ ኹለት ጥያቄዎች አሉኝ።
    ፩. "በዚህም እውነታ፡ "ድንግል ማርያም፡ ከፍጥረተ ዓለሙ አስቀድሞ፡ በቅድስት ሥላሴነቷ፡ የሦስቱም አንድነት መገኛ እንደነበረች ኹሉ፡..." ሲል፡ ምን ማለት ነው? አልገባኝም።
    ፪. ኢየሱስ ክርስቶስ፡ ከድንግል የተፀነሰው፡ ታኅሣሥ ፩ ከኾነ፥ ልደቱ፡ ከ፱ ወር በላይ አልፎ፡ እንዴት ታኅሣሥ ፳፱ ሊኾን ቻለ? በዚህ አቈጣጠር፡ ፲፪ ወር ከ፳፱ ቀን አይኾንም? እግዚአብሔር ይስጥልኝ።

ከኪዳናዊ ኃይለ-ማርያም የተላከ እጦማር፦

ተፈጸመ ትስብእት፡ በኢትዮጵያ ማርያም ድንግል!
በብሥራተ ቅዱስ ገብርኤል፡ ዜናዌ ቃል!
 

ከመርዓዊ ጐሹ የተላከ።

ንቡረ፡እድ፡ኤርሚያስ፡ የሚከተለውን፡ቅኔ፡በጉባኤ፡ላይ፡አቅርቤው፡ነበር፡፡ያሎትን፡አስተያየት፡ቢሰጡኝ

መወድስ
ስመ፡አብ፡ወወልድ፡ወመንፈስ፡ቅዱስ
ፈጠሩ፡ሔዋን፡ወአዳም፡ይፈጥሩ
ዘዘነጽራዎ፡ዓይነ፡ይሄጽሩ
ዘዘኦዱ፡ዘዘኦዱ፡ዘዘኦዱ፡ዘዘየአውዱ፡ዘዘኦዱ፡ሠምሩ
አብርሃም፡ወይስሐቅ፡ሙሴ፡ወአሮን፡ፍና፡ኃቅለ፡ሲና፡ይትባደሩ
አበው፡እስራኤል፡ይትናገሩ
ሄሱ፡አርዮስ፡ወንብረ፡እድ፡(ኤርሚያስ)፡ይጻረሩ
ሊቀ፡ነቢያት፡ኤልያስ፡እብነ፡ሥላሴ፡ይዌሩ
ለዕለተ፡ሰንበት፡ፀላኢሃ፡አርዌ፡ገዳማት፡ከመ፡ይገሩ
ሊቀ፡ነቢያት፡ኤልያስ፡እብነ፡ሥላሴ፡ይዌሩ፡፡

ከንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ የተሰጠ ምላሽ።

ከዕድምተኛችን የደረሰን።

Email Received From Zakim Ab'reham.

Letter from Msgana:-

Dear N'bure Id Ermias, Ethiopian Greetings!
    I have one Question! It is about the Holy Cross, priest!?
What realy is Cross? I mean mainly Son of God Father & God Mother Jesus Christ's Cross? What exactly Is That? How should we understand It and rely on Its Power? Is It only the power of the tangible Cross sign of the artifact material or substance?
It's just b/c I can not pint up my non stop intrinsic inquiry about It this long.

    Igzer YsT'll'gn!

ለክህነታዊ ባልደረባችን የደረሳት መልእክት።

We Invite all of you to read and to be fully cognizant of the subject matter here-under with a magisterial pronouncement and command of our Messih Iyessus and His Divine Mother, the Virgin Mariam; that says, ''He, who has ears to hear, let him hear'' and "Whatever My Incarnate Son says to you, Listen and do it." in order to save your soul from the ongoing swinging sword of Islam whose threatening sway of invasion and destruction of all that is in opposition of ETHIOPIA: THE KINGDOM OF GOD remains underway.

From Yohannes Ethiopis:-

Email Received From Kidanawi Haile-Mariam.

Yom F'ss'ha Kone!
Be'inte R'idete Menfes Q'ddus, Lai'le Hawaryat
BeTs'r'ha Tsion Q'dd'st!

Dear Kidanawi Gashye:

     Kidanawi Greetings to You!

     The Link below is a very recent news, that is currently circulating the world at a very fast pace. 

ከኪዳናዊ ኃይለ ማርያም፡ በእንግሊዝኛ ተጽፎ የደረሰን መልእክት።

ከኪዳናዊ ንቡረ-እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ-ኢየሱስ የተሰጠ ሓተታ።

ዮም ፍሥሓ ኮነ!
በእንተ ርደተ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ሓዋርያት፡
በጽርሓ ጽዮን ቅድስት!

ከ‘‘የኢትዮጵያ ፊደል’’፡ የቀረበ ጥያቄ።

     አንዱ ያልተረዳሁት፡ ኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ስንል፡ “ኢትዮጵያ፡ መንግሥተ ሰማያት ናት!’’ ማለት ነው? ኢትዮጵያ፡ ማርያም ከኾነች፡ ‘‘ማርያም፡ መንግሥተ ሰማያት ናት!’’ ማለታችን ነው?

ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠ ምላሽ።

ይድረስ፦ ለአቶ ብንያም ምሕረት!
     ኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት፡ "ዮም ፍሥሓ ኮነ! በእንተ ርደተ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ኵላ ምድር፡ ዘኢትዮጵያ፡ መንግሥተ እግዚአብሔር!" እያለች፡ ሰላምታዋንና የእግዚአብሔር እውነት የኾነችውን፡ ኢትዮጵያዊት መልእክቷን፡ በእናትነት ፍቅር፡ እንዲህ በማስቀደም ታቀርብልዎታለች።
     በፌስቡክ መድረካችን ላይ፡ ስለጻፉልን ትችት፡ "እግዜር ይስጥልን!"

ከኤልያሳውያን የተላለፈ መልእክት፦ 

ከ"ሰው ኾኖ መገኘት"፡ የቀረበ ጥያቄ ፦
     ቀን የሚቀየረው በስንተኛው ሰዓት ነው? ብዙ ሰባኪዎች ቀን የሚቀየረው ጠዋት ነው ይላሉ፡፡ እርሶ መጽሐፍ ላይ እኩለ ሌሊት ነው የሚቀየረው የሚል አንብቤ ነበር፡ ፡ ይህ ልዩነት ለምን እንደተከሰተ ቢያብራሩልኝ፡፡ አመሰግናለሁ

E-mail from submission on our website: ethkogserv.org :-
From: Yared
Dear Editor;

"'የዘመናችን አጥማቂ ነን ባዮች፡- የሐሳዊው መሲሕ መንገድ ጠራጊዎች!'  ክፍል አንድ እና ክፍል ኹለት" በሚል አርእስት፡ "በመስከረም ፳፻፰ ዓ. ም. ከዲያቆን ዳንኤል ክብረት የቀረበና ለዓለም የተሠራጨ መልእክት"

 

"የዘመናችን አጥማቂ ነን ባዮች፡- የሐሳዊው መሲሕ መንገድ ጠራጊዎች!"  ክፍል አንድ እና ክፍል ኹለት" በሚል አርእስት፡ "በመስከረም ፳፻፰ ዓ. ም. ከዲያቆን ዳንኤል ክብረት የቀረበና ለዓለም የተሠራጨ መልእክት" ለሚለው የትችት ሐተታ፣

"በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ!" በሚል መክፈቻ፡ "ጥቅምት ፫ ቀን÷ ፳፻፰ ዓ. ም. ይድረስ ፡ ለውድ ወንድሜ ዲ. ዳንኤል ክብረት! ከሃይለ መለኮት፦" በሚል አድራሻና የጸሓፊ ስም፡ የተሰጠውን የመልስ ሓተታ፥ ለአንባቢዎቻችን እንድትመለከቷቸው፡ ይኸው አቅርበንላችኋል።

መልስ ሰጪው፡ ኃይለ-መለኮትም፡ በመለኮት ኃይል ተመርተው፡ ለሰጡት ምላሽ፥ እኛም፡ ይህንኑ መልሳቸውን፡ በግልባጭ እንድናውቀው በማድረጋቸው፡ በኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት ስም፡ "የእግዚአብሔር ይስጥልን!" ምርቃታችንን፡ በዚሁ የመልሳችን ቅጂ አማካይነት፡ ይኸው ከመንፈስ ቅዱስ ሰላምታችንና አድናቆታችን ጋር ልከንላቸዋል።

 

፩ኛ. ከኢእመ የፌስቡክ መድረክ የተሰጠ፦

የቅዱስ ያሬድ ሥዕል አጭር ማብራሪያ።

     ስመ-ጥሩው፡ ኢትዮጵያዊ የዜማ ደራሲና ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ፡ በመንፈስ ቅዱስ ተመሥጦ፡ የደረሰውን የምስጋና ድርሰት ያዜመው፡ መላእክት፡ በአብ፥ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ሥላሴነት ለሚመለከው ፈጣሪያቸው፡ ለእግዚአብሔር፡ በዚሁ የሥላሴ ምሥጢር፡ በሰማያት በሚያቀርቡትና አጥንትን በሚያለመልመው፡ "ግእዝ፥ ዕዝልና አራራይ" በተባሉት የዜማ ስልቶች ነው። ልዩ ጣዕም ካለው፡ ከዚህ የላሕይ ድምፁ የተነሣ፡ ቅዱስ ያሬድን፡ ማኅሌታዊ ድርሰቱን ሲያዜም የሚያደምጠው ኹሉ፡ በዚያው በመንፈስ ቅዱስ የመመሰጥ ዕድል ፈንታን ያገኛል።

በፌስቡክ፡ ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የቀረበ ሥዕላዊ መግለጫ፦

     "መርዓተ አብ!" ወይም፡ "የአብ ሙሽሪት!" የእግዚአብሔር አብ ሙሽሪትና የእግዚአብሔር ልጁ፡ የኢየሱስ ክርስቶስ እናት የኾነችው፡ ቅድስት ድንግል ማርያም፡ በዚህ ብቅዓቷ፡ የፈጣሪዋ፡ የክብሩ ብቻ ሳይኾን፡ በአምልኮቱም፡ የእርሱ ተካፋይ ኾናለች።

ሥዕሉን ለመመልከት!... 

ከአቶ ሠመረ ገብረ-መስቀል የቀረበ ጥያቄ፦

     በኣምልኮትም የእርሱ ተካፋይ ሁናለች ማለት ምን ማለት ነው??? ኣልገባኝም ኣብራሩልን!

ጥር ፳፩  ቀን፥ ፳፻፰ ዓ.ም. ከፈቃደ ሥላሴ የደረሰን እጦማር፦ 

ከኢእመ የተሰጠ ምላሽ፦ 

ከኪዳናዊ አክሊለ-ጊዮርጊስ፡ የደረሰን እጦማር፦

+ዮም ፍሥሓ ኮነ!
በእንተ ፍልሰታ፡ ውስተ አርያም!
ለእግዚአብሔር እም፡ ድንግል ማርያም!+

     ጤናውን ይስጥልኝ፣ በእግዚኣብሔር መንግሥት፣ ኪዳናውያትና ኪዳናውያን እኅቶቼና ወንድሞቼ! እንደምን ኣላችሁልኝ!?
     ቤተሰቤና እኔ፣ በቸሩ ፈጣሪ እርዳታ፣ በፍጹም መልካም ሕይወት እንገኛለን፤ ምስጋናችሁ ዛሬም ይድረሳቸውና።
በዚህች እ-ጦማሬ ላስተላልፍ የፈለግኁትን ኣስተያየትና የሃሳብ ጥቆማ- የኪዳናዊ ጋሽዬ ኤርሚያስ ከበደ ቃለ መጠይቅ ሥዕላዊ መጽሔትን በተመለከተ- ሥዕላዊ መጽሔቱን ስመለከት፡ ገና ከመነሻው ላይ በተመለከትኩት፣ እንደእኔ እምነት ግን ትክክለኛ ኣይደለም ብዬ በያዝኩት፣ የምንኖርባትን ዓለም ሥዕላዊ መግለጫ ወይም የቅርፅና ሕልውና ጉዳያን በተመለከተ ነው።

በፌስቡክ መድረካችን ላይ ለቀረበ ጥያቄና ለተሠነዘረ ትች፡ ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠ መልስ።

 

ከDeneke Tadesse የቀረበ አስተያየት፦

     ዘሀገረ ብህንሳ:- ብህንሳ እራሷ የግብጽ ከተማ ናት። ይህ የቤተ ክርስቲያናችን አስተምሮ አይመስልም፤ በግልፅ አባባል ማስረዳት ይቻል ይሁን?

ከኢእመ የተሰጠ መልስ፦

ይድረስ፦ ለአቶ ደነቀ ታደሰ!
     ኢትዮጵያዊ ሰላምታችንን፡ በእግዚአብሔር አብወእም ስም እያቀረብንልዎ፥ ደግሞም፡ መልስ ስለሰጠንበት፡ ስላለፈውም ኾነ፡ ስለአኹኖቹ ትችቶችዎ፡ "እግዜርይስጥልን!" እያልንዎ፡ ምላሻችንን፡ እንደሚከተለው አሥፍረንልዎታለን።

የጥያቄና መልሱን ሙሉ ክንውን ለመመልከት፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

ከWondish Leul የተሠነዘረ የነቀፋና የዘለፋ ትች፦

     AYYyyyyy tiliku sewuye leka eskahun mishig yizeh yihen yekihidet kal eyezerah new ENAT BETEKRSTIANIN eyasedebkina yalhonechiwun yalastemarechiwun endebedelina kifu timhirt kotrew leloch afachewun endikeftu yemtadergewu. Baynekabih noro gud
serteh neber ahun gin maninetihina sirah siletenekabih kezih behuala maninim atatalilim!!!!!!!!!!!!

የኢእመ መልስ፦

፩ኛ፤ ከቴዎድሮስ ኹናቸው፦ የመልስ ትች፦

     እግዚአብሔር የተመስገነ ነው። በመጀመሪያ እንዲህ ለመነጋገር ለመዎያየት ያበቃን እርሱ ነው። ምስጋና ገንዘቡ ነውና። በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አምናለው። በእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነትም አምናለው። አብ ማለት አባት ነው። ወልድ ማለት ውሉድ( የተዎለደ)። መንፈስ ቅዱስ በሁሉ ቦታ ያለ የሚኖር የሚፀልል የሚያድር ቅዱስ መንፈስ ነው።

     አባት ማለት ባል ነው ለሚለው እና እናት ማለት ሚስት ነው ለሚለው እኔንን አያስማማኝም።

የጥያቄና መልሱን መልእክት፡ በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

 

Email From Zerfu Melaku

"God has foreknowledge of man's destiny, but he does not predestine man."

Dear all,

I'm sure that we all agree on the above quote. In other words "All but atheists agree on the above cited quote."

So, if that is the case and/or the fact, where do our service of helping people to know about Ethiopia: The Kingdom of God, lie.

Yours in the Holy Covenant,
Zerfu,

ከእኔነቴ እውነቱ፦
     Ethiopian Greetings! I hope Ato Tewodros Hunachew can easily get the message conveyed here in this video about the so called "Orthodox" Christian Religions of the East where the Ethiopian Orthodox Church associates Itself with: https://www.youtube.com/watch?v=DTh9-6YlutQI

ከአቶ ወንጌል ያሸንፋል አፈወርቅ አላሮ የቀረበ መልእክት፦

 

የአዲስ ዓመት መልዕክት..........አዲስ ዓመት ሲመጣ አብዛኛው ሰው አዲስ እና
መልካም ነገር....ሰላም.....ፍቅር.......ጤንነት......ብልጽግና ልማትን
ይመኛል.......

 ከኢእመ የተሰጠ መልስ፦
ይድረስ፦ ለአቶ ወንጌል ያሸንፋል አፈወርቅ አላሮ!
የአዲስ ዓመት መልእከትዎ፡ እውነተኛ ሃይማኖታዊ ልቦናን፡ በተመሥጦ፡ ጠልቆ የሚነካ፡ መልካም ስለኾነ፡ "የኢትዮጵያና የፍጥረቱ ኹሉ አምላክ፡ እግዚአብሔር ይስጥልን!" ብለን መርቀንዎታል።

የጥያቄና መልሱን ሙሉ ክንውን ለመመልከት፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

ኪዳናዊ ሓኪም ዘርፉ መላኩ፡ ከላይ ላቀረበው መጠይቃዊ አስተሳሰብ፡ አስቀድሞ፡ ኪዳናዊ ኤርምያስ ከበደ [ንቡረ-እድ፡ ዘአኵስም ጽዮን] ያቀረበውን መልስ፥ አስከትሎም፡ ኪዳናዊ ዩሓንስ ደጉ፡ ምርምር በማካሄድ፡ በጥልቀትና በምጥቀት ያቀረበውን ማብራሪያ ጽሑፍ እንድትመለከቱት ቀርቦላችኋል። ይህ የደብዳቤ ልውውጥ፡ በመንፈስ ቅዱስ የተቃኘ በመኾኑ፡ የያዛቸውን ቍም-ነገሮች፡ የኅዋ-ሰሌዳችን ታዳሚዎች ቢመለከቱት፡ በእግዚአብሔራዊው ዕውቀት ረገድ፡ ሊጠቅማቸው እንደሚችል ይታመናል።

መልእክቱን በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

ከኪዳናዊ ዮሴፍ ጥላኹን: የደረሰን ሁለት ተከታታይ እጦማርና፡ ለዚያ እጦማር የተሰጠውን ምላሽ፡ ለአንባቢዎቻችን የሚጠቅም እንደሆነ በማመን፡ በኅዋ-ሰሌዳችን ላይ ለይፋ ምንባብ ቀርቧል።

ጋሽዬ!
እንደምን አመሸህ?

‘የጾመ ፍልሰታን መልእክት በሚመለከት’ በመጨረሻ ገጽ ላይ ስለሰፈረው ‘የብቃዓት ደረጃ’ መልእክት፡ እባክህን ጊዜ ሲኖርህ፡ ትንሽ ተጨማሪ ማብራሪያ ብትጽፍልኝ እወድዳለሁ። በተለይ፡ ያሰመርኩባቸው ቃላት፡ አመልካችነታቸው ዛሬን ጨምሮ ቀጣዩንና መጪውን የወደፊት ጊዜ ነው። ‘ያያሉም፥ያቆርባልም፥ይኾናልም። (መስመር የእኔ ነው።)

ሙሉ የጥያቄና መልስ ክንውኑን ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

የእግዚአብሔር መንግሥት አገልጋይ የሆነው ኪዳናዊ ዩሓንስ ደጉ፡ “መንፈስ፣ መንፈስ-ቅዱስ፣ መንፈስ-ርኩስ” በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን ጥናታዊ ማብራሪያ ጽሁፍ፡ የኅዋ-ሰሌዳችን ታዳሚዎች እንድትመለከቱት: ባለፈው መስከረም ወር፡ ለይፋ-ምንባብ ማውጣታችን ይታወሳል::  

ለውይይት በቀረበው በዚሁ ርዕስ ላይ: ከኢትዮጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን ተጨማሪ ማብራሪያና ‘እውነት’: ታዳሚዎቻችን እንድታነብቡትና የዕውቀት ዕድገታችሁን እንድታጐለምሱበት፡ አንሆ በኅዋ-ሰሌዳችን ላይ ለይፋ-ምንባብ እንዲሠፍር ኹኗል::

መልእክቱን በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

በቅዱሱ ኪዳን ወንድማችንና የአገልግሎት ተባባሪያችን፡ ኪዳናዊ ዮናስ አበበ፡ በቅርቡ፡ በፌስ-ቡክ መድረካችን ላይ ያቀረበውን፡ የጥያቄዎች ዝርዝርና ከኢትዮጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን መንፈስ ቅዱሳዊ ምላሽ፡ ለእናንተ፡ የኅዋ ሰሌዳ አንባቢዎቻችንና ተከታታዮቻችን፡ እንደሚከተለው አቅርበንላችኋልና በተለመደው የጥሞና መንፈስ ኹናችሁ ተከተታተሉት።

ቃለ ዐዋድ!

እምኢትዮጵያ፡ ዘመንግሥተ እግዚአብሔር።

የአዋጅ ቃል!

ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት።

ግዝረትን፡ እንዲሁም፡ በእጮኛነት፥ ልጄን ወዳጄን እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ መሲሕንም፡ ከፅንሰቱና ከልደቱ፥ በጠቅላላም፡ ከሕፃንነቱ ጀምሮ፡ በፍጹም ቅንነትና ታማኝነት ያገለገለንን፡ ባለሟላችንን፡ ጻድቁ ዮሴፍን፥ በዚህ ተልእኮ፡ ከእርሱ ያልተለየችውን፡ የቅርብ አገልጋያችንን፡ ሰሎሜን ጭምር በሚመለከት።

በመስከረም ወር: ኪዳናዊ ዮሓንስ ደጉ: "መንፈስ፣ መንፈስ-ቅዱስ፣ መንፈስ-ርኩስ" በሚል ርእስ ያቀረበውን የምርምር ጽሁፍ: በኅዋ ስሌድችንና በፌስ ቡክ መድረካችን ላይ ማውጣታችን ይታወሳል፡፡ ለዚሁ የምርምር ጽሁፍ የማሟያ መልስ: ከኢትዩጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን ሰፊ ማብራሪያ ጽሁፍ: እንዲሁ ለአንባቢዎቻችን ለንባብ ማውጣታችን ይታወሳል፡፡

ኪዳናዊ  ዮሓንስ ደጉ: ሌላ ተጨማሪ ፪ተኛ ቀጣይ ምርምር አካኺዶ ያዘጋጀውን መልእክት: እንዲሁም:  ለዚሁ ጽሁፍ: ለ፪ኛ ጊዜ:  ከኢትዩጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን የድጋፍና የማብራሪያ መልእክት፡ እናንተ እድምተኞቻችን አንብባችሁ ቁምነገር እንደምትገበዩበት በማመን: በቅደም ተከተል አቅርበንላችኋልና ተመልከቱት፡፡

ኪዳናዊ  ዮሓንስ ደጉ: ተጨማሪ ፪ተኛ ቀጣይ ምርምር አካኺዶ ላዘጋጀው መልእክት: ከኢትዩጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን የድጋፍና የማብራሪያ መልእክት፡ እናንተ እድምተኞቻችን አንብባችሁ ቁምነገር እንደምትገበዩበት በማመን እንሆ አቅርበንላችኋልና ተመልከቱት፡፡

በመስከረም ወር: ኪዳናዊ ዮሓንስ ደጉ: "መንፈስ፣ መንፈስ-ቅዱስ፣ መንፈስ-ርኩስ" በሚል ርእስ ላቀረበው ተከታታይ የምርምር ጽሁፍ: ከኢትዩጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን ሰፊ ማብራሪያና ተከታታይ ጽሁፍ ለአንባቢዎቻችን፡ በኅዋ ስሌድችንና በፌስ ቡክ መድረካችን ላይ ለንባብ ማውጣታችን ይታወሳል። ዛሬ ደግሞ፡ ለዚሁ የምርምር ጽሁፍ በኪዳናዊ ወንድማችን ሃኪም ዘርፉ መላኩ፡ በእንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን ማጠቃለያ ጽሁፍ አቅርበንላችኃልና ተመልከቱት።

በቅዱሱ ኪዳን ወንድማችንና የአገልግሎት ተባባሪያችን ከኾነው ኪዳናዊ ዮሴፍ ጥላኹን፡ ለቀረበልን ኹለት ተከታታይ ጥያቄዎች፡ ከኢትዩጵያ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠውን ማብራሪያ ጽሑፍ: ለእድምተኞቻችን የሚጠቅም እንደሆነ በማመን፡ ጥያቄዎቹንና መልሶቹን በአንድ ሰንድ ውስጥ በማካተት፡ በኅዋ-ሰሌዳችን ላይ ለይፋ ምንባብ አቅርበንላችኋልና ተመልከቱት።

በቅዱሱ ኪዳን፡ መለኮታዊና ቋሚ የሥነ-ፍጥረት ሥርዓት እንደተደነገገው፡ "የኢትዮጵያ ልጆች" በተባሉት፡ በእግዚአብሔር ሕዝብ ዘንድ፡ የእግዚአብሔር ተጠሪ ኾኖ/ኾና ለማገልገል፡ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ባደረባቸው፡ በየራሳቸው፡ በኪዳናውያንና በኪዳናውያት የኢትዮጵያ ልጆች ድምፅ፣ ወይም የዕጣ-ጽሑፍ፥ ወይም፡ እጅ በማንሣት፥ ወይም፡ በማኖር ተመርጦ የሚሾመው ኢትዮጵያዊ፡ "አጼ"፥ ወይም፤ ተመርጣ የምትሾመው ኢትዮጵያዊት፡ "አጼዪት"፣ በዘልማድም፡ "ንግሥት" ይባላሉ።

ይድረስ፦ ለተወደዳችኍ ኪዳናውያን ወንድሞቼ፡ ዮሴፍና ኤርምያስ [ንቡረ-እድ፣ ዘኣኵስም ጽዮን]።

ለውብና መልካም ሥነ-ፍጥረቱ፡ ፈጣሪያችንን እግዚኣብሔርን ከኹሉ ኣስቀድሜ ኣመስግናለሁ! ከመላው የቤተሰቦቻችኍ ኣባላት ጋር በኪዳናዊው ደኅንነት ተጠብቃችኍ፡ በመልካም ደስታና ሓሤት እንደምትገኙ ኣምናለሁ!

እነዚያን የመሰሉ፣ መልካም ዕውቀት የሚገኝባቸውን ጽሑፎች ኣቅርባችኍ፡ መልካም ዕውቀት እንዳገኝና እንድደሰት ስላደረጋችኁኝ ደስ ብሎኛል! እግዚኣብሔር ይስጥልኝ! ጽሑፎቹን ከኅዋ ሰሌዳው ላይ እንድመለከታቸው የጋበዘኝ፡ ኪዳናዊ ዘርፉ ነው፤ እርሱንም በዚህ ኣጋጣሚ እግዜር ይስጥልኝ! ማለት እፈልጋለኁ።

ይድረስ፦ ለተወደድከው ኪዳናዊው ጋሽዬ፡ በያለንበት በመልካም የምታኖረንንና የምትመግበንን፡ ቸሪቱንና ደጊቱን፡ ኢትዮጵያ የእግዚአብሔር መንግሥትን፡ ከነልጅዋ ከመድሃኒዓለም ጋር እያመሰገንሁ፡ ኪዳናዊ የወንድምነት ሰላምታዬን፡ ለኪዳናዊው ቤተሰብህ ጭምር አቀርብልሃለሁ።
በመቀጠልም፡ ከዚህ በፊት የምሥራች እንደምልህ ሁሉ፡ ዛሬም በዕለተ መድሃኒዓለም የምሥራች ልልህ እወዳለሁ።

በ፳፬/፫/፳፻፱ ዓ.ም. በዕለተ ቅዳሜ ያየሁት ሕልም ነው።

ዮም ፍሥሓ ኮነ!
በእንተ ተዝካረ-ጾሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ መሲሕ!

ይድረስ፦ በቅዱሱ ኪዳን ለተወደድኸው ወንድሜና የአገልግሎት ባልደረባዬ፡ ኪዳናዊ አንዱዓለም!

በተወደደችው እኅታችንና የክህነት ባልደረባችን፡ በኪዳናዊት ኂሩት አማካይነት የላክህልኝ፣ ደኅንነትህን ያበሠረኝና መልካካም ቃላትን፣ አማናዊዉንና ተአምራዊዉን ሕልምህንም የያዘው፡ የምሥራች እ-ጦማርህ ደረሰኝ፤ እግዚአብሔር ይስጥልኝ።

በአንተ በኩል እየተላለፈ፡ ለእኔም የሚደርሰኝ፡ በእየጊዜው፡ ወደአንተ የሚመጣው መለኮታዊ መልእክት፡ ለአንተ ብቻ ሳይኾን፡ ለኹላችንም ኪዳናውያንና ኪዳናውያት ሃይማኖትና ምግባር፥ አምልኮና ሕይወት ማጽኛ እንዲኾን፡ ሰማያውያኑና ዘለዓለማውያኑ ወላጆቻችን፡ እግዚአብሔር አብ እና እግዝእተብሔር እም ድንግል ማርያም የሚልኩልን ስለኾነ...

ከኪዳናዊ ተገኝ ይመር የቀረቡ ጥያቄዎች፦ 

ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት የተሰጠ ምላሽ፦

 

ከኪዳናዊ ወንድማችንና የአገልግሎት ባልደረባችን፡ ዮናስ አበበ፡ በፌስ-ቡክ መድረካችን አማካይነት፡ የቀረበልን ጥያቄዎችና፡ ለእነዚሁ ጥያቄዎች የተሰጡ መልሶች።

Email from Lakew Alemu to EKoG:

Lakew Alemu (lakewalemu@yahoo.com) sent a message using the contact form at http://ethiopiathekingdomofgod.org/contact.

I want to be permanently in contact and get more educational materials and current informatio about the Kingdom of God.

Response from EKoG to Email from Lakew Alemu:

መልእክቱን በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

አቶ ኃይለ-ኢየሱስ የተባሉ ሰው፡ በኅዋ-ሰሌዳችን አማካይነት፡  ላቀረቡልን መጠይቃዊ አስተያየት፡ የተሰጠ አጭር ማብራሪያ መልስ።

መልእክቱን በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...

 

To read the whole email exchange, please continue as follows by clicking the pdf button below!...