ISIS

በሊብያ አገር፡ በእስላሞች ሠይፍ ስለታረዱት ኢትዮጵያውያን፡ የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል።

በአኹኑ ሰዓት፡ በሊብያ አገር፡
በእስላሞች ሠይፍ ስለታረዱት ኢትዮጵያውያን፡
ተጠያቂው ማን ነው? መፍትሔውስ ምንድር ነው?

ይህንኑ አስመልክቶ፡ ከደቡብ አፍሪቃው የግፍ ዕልቂት በኋላ፥ አኹንም ድረስ፡ በኢትዮጵያውያትና በኢትዮጵያውያን ዘንድ፡ የ''እግዚኦታ'' እና ''ፈኑ እዴከ እምአርያም!''፡ ማለትም፡ ''እጅህን ከአርያም ላክ!'' የሚሉ፡ አሳፋሪና ዓመፀኛ
ጸሎቶችና ልመናዎች፥ ምልጃዎችና ምሕላዎች እንደቀጠሉ ይገኛሉ።

በፌስ ቡክ የውስጥ መሥመር በኩል፡ በቅርቡ፡ በእስላሞች ሠይፍ የታረዱትን፡ የቅብጥ ክርስቲያኖች አስመልክቶ፡ ለክህነታዊ ባልደረባችን ለተላከ ወቅታዊ መልእክት፡ የተሰጠ ምላሽ።

ለክህነታዊ ባልደረባችን የደረሳት መልእክት።