Archives

ቅንን አስቡ!
እውነትን ተናገሩ!
መልካምንም አድርጉ!
እግዚአብሐርን መምሰል ይህ ነውና።

Think Right!
Speak The Truth!
Do Good!
This Is The Image of God.

ዮም ፍሥሓ ኮነ! በእንተ ርደተ መንፈስ ቅዱስ፡ ላዕለ ሓዋርያት፡ በጽርሓ ጽዮን ቅድስት!   

ይድረስ፦  ለኪዳናውያንና ለኪዳናውያት የኢትዮጵያ ልጆች! በያላችሁበት!  

ልዑል እግዚአብሔር፡
የዛሬ ኹለት ሺህ ሰባት ዓመት፡
በታህሣሥ አንድ ቀን፡
ባለሟሉን መልአክ፡ ቅዱስ ገብርኤልን፡
ወደቅድስቲቱ ኢትዮጵያዊት ድንግል ማርያም ልኮ፡
“ወናሁ ትፀንሲ! ወትውልዲ ወልደ!
ወትሰምይዮ ስሞ ኢየሱስ!”
ማለትም፡
“እንሆ ትፀንሻለሽ! ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ!

መስከረም አንድ ቀን፡ በርእሰ ዓውደ ዓመት፥
በድንግል ማርያም፡ በእናቲቱ ልደት፥
በኢየሱስ ክርስቶስ፡ ባምላክ ልጇም ትስብእት፥
የተወረሰውን ዓመተ ምሕረት፥
በአዳምና ሔዋን፥ የዓለሙን ፍጥረት፥
በቅዱሱ ኪዳን፡ የኢትዮጵያን ነጻነት፥
የተላበሱባት፡በእግዚአብሔርዋ መንግሥት፥
የኢትዮጵያ ሰዎች፥ ደግሞም ኢትዮጵያውያት፥
ባሉበት ቦታና በኑሮአቸው ዓይነት፥

ልዑል እግዚአብሔር፡
ከዘመነ ማርቆስ ወደዘመነ ሉቃስ አሸጋግሮ፡

የ፯ሺ፭፻፯ (የሰባት ሺህ አምስት መቶ ሰባተ)ኛውን ዓመት፡
የነጻነት ህልውናችንን በዓል፥

በመላው ዓለም ለሰፈነችው ኢትዮጵያና 
ለፍጥረቷ ሰላም፡ 
በዓመቱ መጨረሻ የምናካኼደውን፡ 
የምስጋናና የንስሓ ንኡስ ሱባኤያችንን፡ 
በዘንድሮዋም የ፪ሺ፮ ዓመተ ምሕረቷ ጳጉሜ፡
ልናደርግ፡ እነሆ ተዘጋጅተናል!
 ______________________

እምኢትዮጵያ፡ ዘመንግሥተ እግዚአብሔር።
የአዋጅ ቃል!
ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት።

Pages